1958
From Wikipedia, the free encyclopedia
1958 አመተ ምኅረት
- የካቲት 23 ቀን - ሚልተን ኦቦቴ የዑጋንዳ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
- ነሐሴ 17 ቀን - መጀመርያ የምድር ፎቶ በጨረቃ ምኋር ካለ ሰው ሰራሽ መንኮራኩር ተነሣ።
- ጳጉሜ 1 ቀን - የአፓርትሃይድ መስራች በደቡብ አፍሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ኸንሪክ ፈርቩርድ በስብሰባ ተውጎ ተገደለ።
- የቤሊዝ ዋና ከተማ ቤልሞፓን ተሠራ።
- የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ስም ከሊዮፖልድቪል ወደ ኪንሻሳ ተቀየረ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |