መቸና መድሃኔ አለም
መቸና መድኃኔ ዓለም በሰሜን ወሎ፣ አቡነ ዮሴፍ ተራራ ውስጥ ከሚገኙ አራት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። የቤተክርስቲያኑ ህንጻ እንደ ይምርሃነ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋሻ ውስጥ የተስራ ሲሆን አወቃቀሩም ከድንጋይና እንጨት ርብርብ ነው።
ከትውፊት አንጻር በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደተሰራ ሲታመን እውስጡ የሚገኙት ጥንታዊ ስዕሎች ግን፣ ልክ እንደ ገነተ ማርያም ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ይመነጫሉ። ስለሆነም፣ ሁለቱንም ቤተክርስቲያኖች አጼ ይኩኖ አምላክ እንዳሰራቸው አሁን ይታመናል።
ሒሳብ እጅግ በጣም ጠቃሚና ውበት ያለው የጥናትና የምርምር መስክ ወይም ዘርፍ ነው ።
ብዙ አይነት የዕልቆቢስ ቁጥሮች አሉ። ለምሣሌ ያሕል ፡ የተፈጥሮ የመቁጠሪያ ቁጥሮች 1,2,3,4,.... ብዛታቸው እልቆቢስ ግን ተዘርዛሪ የሆነ ሢኆን ነባር ቁጥሮችም ብዛታቸው እልቆቢስ ኆኖ ግን ኢተዘርዛሪ ነው ።
የተፈጥሮ የመቁጠሪያ ቁጥሮች ብዛት በ አሌፍ ነል ( aleph null) ሲሠየም የነባር ቁጥሮች ብዛት ደግሞ በ አሌፍ ነል ግርጌ ምልክት አንድ ( aleph null sub 1) ይሰየማል ።