ዶሮ ሚካኤል
From Wikipedia, the free encyclopedia
ዶሮ ሚካኤል ከቦሌ ዋሻዎች በስተ ምስራቅ ሲገኝ፣ ከአቃቂ ወንዝ በስተግራ ይገኛል። ይህ ቦታ አንድ አንድ ጊዜ ገላን በመባል ይታወቃል። ከ1870-1872 ዓ.ም. በዚህ ቦታ ይገኝ ከነበሩት ዋሻዎች አንዱ በካቶሊኩ ፋዘር ጉግሊሞ ማሳያ እንደ ቤተ መቅደስ አገልግሏል። ከካቶሊኩ ቤተመቅደስነት በፊት ዋሻው ለቤተክርስቲያንነት ያገልገል ነበር
Quick Facts ከአለት የተፈለፈለ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን, ዶሮ ሚካኤል ...
| ||||
---|---|---|---|---|
ዶሮ ሚካኤል | ||||
ዶሮ ሚካኤል | ||||
አገር | ኢትዮጵያ | |||
ሌላ ስም | {{{ሌላ ስም}}} | |||
ዓይነት | ||||
አካባቢ** | ||||
የቅርስነት ታሪክ | ||||
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን | ||||
* የአለበት ቦታ ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
Close
[1]።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |