አሸተን ማርያምአቡነ ዮሴፍ ተራራ ተራራ ሰንሰለት ከሚገኙት አራቱ የአለት ፍልፍል ቤተክርስቲያኖች አንዱ ነው። በአሸት ተራራ ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በዓፄ ላሊበላ ዘመን ስራው ተጀምሮ በዓፄ ነዓኩቶ ለዓብ ዘመን እንደተጠናቀቀ ይጠቀሳል። [1] ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የ1 ሰዓት ጉዞ ርቀት ላይ ይገኛል።

Quick Facts ከአለት የተፈለፈለ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን, አሸተን ማርያም ...
ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
አሸተን ማርያም

[[ስዕል:Thumb|250px]]
አሸተን ማርያም
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት አለት ፍልፍል
አካባቢ** አንጎት (ሰሜን ወሎ)
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን ላሊበላ - ነዓኩቶ ለዓብ 
አደጋ ዝናብ
Thumb
{{{alt}}}
አሸተን ማርያም
ወደ አሸተን ማርያም መግቢያ በር
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል
Close

ወደ ገዳሙ ለመግባት መጀመሪያ በተራራው ገጽታ ላይ የተቦረቦረውን በር ማለፍ ያስፈልጋል። ከውስጥ ከገቡ በኋላ፣ የገዳሙ ህንጻ ከቀሪው አለት ተለይቶ ለብቻው የተሰራ ነው።


ውጭ ማያያዣ

ማጣቀሻ

Wikiwand in your browser!

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.

Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.