From Wikipedia, the free encyclopedia
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ( እንግሊዝኛ: South Ethiopia Regional State) በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ክልላዊ መንግሥት ነው። [1] የተቋቋመው ቀድሞ ከደቡብ ክልል በደቡባዊ ክፍል ያሉትን ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን በማደራጀት ነሀሴ 19 ቀን 2010 በተካሂእደው በተሳካ ህዝበ ውሳኔ በኋላ ነው።
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት | |
ክልል | |
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በቀይ የሚያሳይ የኢትዮጵያ ካርታ | |
ዋና ከተማ | ወላይታ ሶዶ |
ፕረስዳንት | ጥላሁን ከበደ |
ምክትል ፕረስዳንት | ተስፋዬ ይገዙ |
ወላይታ ሶዶ የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር ማዕከል ነው። በወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ አርባ ምንጭ፣ ሳውላ፣ ካራቲ እና ጂንካ የተለያዩ የክልል ቢሮዎች ተቋቁመዋል። [2]
የሚከተለው ዝርዝር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መስራች እና አዲስ የተቋቋሙ ዞኖችን ያሳያል።
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.
Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.