ወልድ
From Wikipedia, the free encyclopedia
እግዚአብሔር ወልድ ከሶስቱ ቅዱሳን አካላት አንዱ ሲሆን ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ የተወለደ ስለ ሰው ልጆች ሲል ሞቶ ተገርፎ እና በመስቀል[1] ተስቅሎ ያዳናቸው ሲሆን በኋላኛዕ ዘመን በትንሳዔ ዘጉባኤ ሙታንን ከመቃብር ነፍስ ዘርቶ ኃጥአ(ፍየሎችን) በግራ ጻድቃን(በጎቹን) በቀኝ የሚያቆመው ጻድቃንን መንግስተ ሰማያት እየተባለች የምትጠራውን እየሩሳሌም ሰማያዊትን የሚያወርሰው ይህ ቅዱስ አካል ነው
- Ethiopia Bible