አገው
From Wikipedia, the free encyclopedia
አገው ኢትዮጵያ ከሰፈሩ ቀደምት ህዝቦች አንዱ ነው። ይህ ህዝብ ለ270 ዓመታት ኢትዮጵያን እና የዛሬዋን ኤርትራ ያስተዳደረው የዛጉዌ ሥርወ መንግስት
የሥልጣኔ ምንጭነው ታከነገስታቱ መካከልም ቅዱስ ላሊበላን ያካትታል።። በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበር ፤ አንድ Gaius plinius የተባለ ታዋቂ የታሪክ ጽሐፊ ፣ በወቅቱ በኢትዮጵያ ታራራማ ቦታዎች ይኖር ስለነበረውገውአማር ሕዝብ አኗኗር፣ በሰፊው በመፅሀፉ አስፍሯ
ይል።[1]