2002
From Wikipedia, the free encyclopedia
፳፻፪ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ማርቆስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፭ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት።
Quick Facts
ክፍለ ዘመናት፦ | 20ኛ ምዕተ ዓመት - 21ኛ ምዕተ ዓመት - 22ኛ ምዕተ ዓመት |
አሥርታት፦ | 1970ዎቹ 1980ዎቹ 1990ዎቹ - 2000ዎቹ - 2010ሮቹ 2020ዎቹ 2030ዎቹ |
ዓመታት፦ | 1999 2000 2001 - 2002 - 2003 2004 2005 |
Close