ባሌ ሀዋሳ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ባሌ ሀዋሳ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። ከተማውም በወላይታ ዞን የኪንዶ ኮይሻ ወረዳ የአስተዳደር ዋና ከተማ ሆኖ ያገለግላል። ባሌ ሀዋሳ በዎላይታ ዞን ውስጥ ካሉት ሰባት ከተማ አስተዳደሮች አንዱ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ በአዲስ ቡታጅራ-ሶዶ መንገድ ስከሄድ እስከ 400 ኪሎ ሜትር ርቀት ይደርሳል። ከወላይታ ዞን ዋና ከተማ ከሶዶ በ38 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ከተማው በአማካይ ከባህር ጠለል በላይ 1500 ሜትር ከፍታ አላው። በሌ በካርታ ስታይ በ6°55'05" ሰሜን እና በ37°31'55" ምስራቅ መካከል ይገኛል።
Quick Facts
ባሌ ሀዋሳ Bale Hawaasa | |
ከተማ | |
![]() | |
![]() | |
አገር | ![]() |
ክልል | ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት |
ዞን | ወላይታ |
ወረዳ | ኪንዶ ኮይሻ |
ከፍታ | 1,500 ሜ. |
Close