ደቂቅ ዘአካላት
From Wikipedia, the free encyclopedia
ደቂቅ ዘ አካላት ወይም በእንግሊዝኛ Microorganisms የሚባሉት በአጉሊ መነጽር ብቻ የሚታዩ ማለትም በባዶ ዓይን የማይታዩ አካላት ናቸው። የነዚህ አካላት ጥናት microbiology ይባላል። ይህም ጥናት የተጀመረው በአንቶን ቫን ሉዊንሁክ ሲሆን በ1675 እ.ኤ.አ. የራሱን የአጉሊ መነጽር ተጠቅሞ የመጀመሪያዎቹን ደቂቅ ዘ አካላት በማግኘቱ ነው።