ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በውርስ የሚገኝ የኢትዮጵያ የአገዛዝ ሥርዓት ነው። ይህም የቆየው የዘውዳዊው አገዛዝ እስከአለቀበት 1966 ዓ.ም. ነው። ንጉሠ ነገሥቱ የሀገሪቱ ርዕሠ ብሔር እና ርዕሠ መስተዳድር ሆነው ያገለግላሉ። ሥርዓቱ ለንጉሠ ነገሥቱ የህግ አውጭ፣ ህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚነትን ስልጣን ይሰጣል። የዚህ ዓይነቱ አገዛዝ ህገ-መንግስታዊ ዘውድ ይባላል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
==
Quick Facts ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ, ግዛት ...
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
---|---|
ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ | |
ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ | |
ግዛት | እስከ መስከረም 12፣ 1974 እ.ኤ.አ. |
ሥርወ-መንግሥት | ሰሎሞን |
ሀይማኖት | የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና |
Close
==