ባራክ ኦባማ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ባራክ ኦባማ ከኬኒያዊ አባትና ከነጭ እናቱ በሃዋይ አስቴት ሆኖሉሉ ከተማ የተወለደ በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆን የበቃ የ56 ዓመት አሜሪካዊ ነው። ከ 2009 እስከ 2017 የዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያው አፍሪካ-አሜሪካዊ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዚዳንቱ በጤና አጠባበቅ ማሻሻያ ፣ ኦሳማ ቢን ላደንን በመግደል እና በየመን ህጻናትን በቦምብ በማፈን ይታወቃሉ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |