ደብረ ታቦር (ዓመት በዓል)
From Wikipedia, the free encyclopedia
ደብረ ታቦር ወይንም ቡሄ! በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዐቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ይሄ 'ደብረ ታቦር' (የቡሄ በዓል ነው።)
ደብረ ታቦር ወይንም ቡሄ! በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዐቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ይሄ 'ደብረ ታቦር' (የቡሄ በዓል ነው።)