መስከረም ፳፱From Wikipedia, the free encyclopedia መስከረም ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፱ ኛው ዕለትና የወርኅ መፀው ፬ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ።
መስከረም ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፱ ኛው ዕለትና የወርኅ መፀው ፬ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ።