From Wikipedia, the free encyclopedia
በረራ ቁጥር ፬፻፱ ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ወደ አዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ፣ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ባልታወቀ አደጋ ምክንያት በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ውድቆ የሰመጠ በረራ ነበር።
አየር ዠበቡ የቦይንግ ፯፻፴፯ ፰-ኤኤስ ሲሆን[1] በጠቅላላው ፹፪ መንገደኞችንና ፰ አብራሪዎችና አስተናጋጆችን ጭኖ ነበር። በአደጋው ፺ዎቹም ተሳፋሪዎች በሙሉ ሕይወታቸው አልፏል። ከነዚህ መኀል ፴፩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ።
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.
Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.