የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፋርስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1946 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው ከ1948 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ነው። የኢራን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads