ድልማጥያ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ድልማጥያ በአሁኑ ክሮኤሽያ ክፍላገር ሲሆን በጥንትም የተገኘ የድልማጣያውያን ሃገር ነበር። የሮሜ መንግሥት ከ160 ዓክልበ. በኋላ አውራጃውን ከኢልዋርያ መንግሥት ያዘ። ከዚያም ወዲኅ በብዙ አገሮችና ብሔሮች ሥልጣን ሥር ሆኗል።
- (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
ድልማጥያ በአሁኑ ክሮኤሽያ ክፍላገር ሲሆን በጥንትም የተገኘ የድልማጣያውያን ሃገር ነበር። የሮሜ መንግሥት ከ160 ዓክልበ. በኋላ አውራጃውን ከኢልዋርያ መንግሥት ያዘ። ከዚያም ወዲኅ በብዙ አገሮችና ብሔሮች ሥልጣን ሥር ሆኗል።