ደቡብ ሱዳን
From Wikipedia, the free encyclopedia
ደቡብ ሱዳን በ2003 ዓ.ም. ከሱዳን የተገነጠለ አዲስ ሀገር ነው። ዋና ከተማው ጁባ ነው።
Quick Facts Republic of South Sudanደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ...
Republic of South Sudan |
||||||
---|---|---|---|---|---|---|
|
||||||
ብሔራዊ መዝሙር: "South Sudan Oyee!" |
||||||
ዋና ከተማ | ጁባ | |||||
ብሔራዊ ቋንቋዎች | እንግሊዝኛ | |||||
መንግሥት {{{ ፕሬዚዳንት ምክትል ፕሬዝዳንት |
ሳልቫ ኪሬ ማያርዲት ጄምስ ዋኒ ዒጋ |
|||||
ዋና ቀናት ሐምሌ 2 ቀን 2003 ዓ.ም. (July 9, 2011 እ.ኤ.አ.) |
ነፃነት ከሱዳን |
|||||
የመሬት ስፋት አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.) |
619,745 (41ኛ) |
|||||
የሕዝብ ብዛት የ2015 እ.ኤ.አ. ግምት የ2008 እ.ኤ.አ. ቆጠራ |
12,340,000 (94ኛ) 8,260,490 |
|||||
ገንዘብ | ደቡብ ሱዳን ፓውንድ | |||||
የሰዓት ክልል | UTC +3 | |||||
የስልክ መግቢያ | +211 | |||||
ከፍተኛ ደረጃ ዶሜን | .ss |
Close
ከ፷ በላይ ኗሪ ቋንቋዎች እያሉ መደበኛው ቋንቋ ግን እንግሊዝኛ ነው። አሁን ከሀገሩ 8 ሚሊዮን ኗሪዎች ምናልባት ስልሳ ከመቶ ክርስቲያኖች ናቸው። ከነዚህ አብዛኞቹ የሮማ ካቶሊክ ወይንም የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ምዕመናን ናቸው።
- (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)