![cover image](https://wikiwandv2-19431.kxcdn.com/_next/image?url=https://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/6/6c/Codex_laudianus_%2528The_S.S._Teacher%2527s_Edition-The_Holy_Bible_-_Plate_XXIX%2529.jpg/640px-Codex_laudianus_%2528The_S.S._Teacher%2527s_Edition-The_Holy_Bible_-_Plate_XXIX%2529.jpg&w=640&q=50)
የሐዋርያት ሥራ ፳፰
From Wikipedia, the free encyclopedia
ቁጥር ፳፰ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ የመጨረሻው ምዕራፍ ሲሆን ይዘቱ የጳውሎስን ጉዞ በተለይ ከማልታ ወደ ጣልያን ከዞም በሮም መርጋቱን የሚገልጽ ነው ። የጻፈውም ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ በማስረጃ ሙሉበሙሉ ቤተክርስቲያን የምታምነው ነው ።
Quick Facts የሐዋርያት ሥራ ፳፰, አጭር መግለጫ ...
የሐዋርያት ሥራ ፳፰ | |
---|---|
← ምዕራፍ ፳፯ | |
![]() | |
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ቅዱስ ሉቃስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | የሐዋርያት ሥራ |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፭ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የቤተክርስቲያን ታሪክ |
![]() | |
Close