ወደ ሮማውያን ፲፮
From Wikipedia, the free encyclopedia
ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው። ይህ ምዕራፍ ፲፮ ሲሆን በ፳፯ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ በመንፈሳዊው ሥራው የተባበሩትን ቅዱሳን ሁሉ ያመሰግናል፣ ምዕመንን ይባርካል ፣ ያበረታታል ...።
Quick Facts ወደ ሮማውያን ፲፮, አጭር መግለጫ ...
ወደ ሮማውያን ፲፮ | |
---|---|
| |
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ጳውሎስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | ወደ ሮማውያን |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፮ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የጳውሎስ መልዕክት |
Close
ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክንያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመናት ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አደረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበእርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው።
የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፮