ወደ ሮማውያን ፲፭
From Wikipedia, the free encyclopedia
ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፲፭ ሲሆን በ፴፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ጳውሎስ በዚህ መልዕክቱ በምዕራፍ ፲፬ ያለውን መልክት በመቀጠል የእግዚአብሔርን ቃል እንደ ምግብ በየዕለቱ መቀለብ በመንፈስ ቅዱስ መሞላትንና በእምነት ጠንካራ እደሚያደርግ ያስተምራል።
Quick Facts ወደ ሮማውያን ፲፭, አጭር መግለጫ ...
ወደ ሮማውያን ፲፭ | |
---|---|
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ጳውሎስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | ወደ ሮማውያን |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፮ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የጳውሎስ መልዕክት |
Close
ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ።
የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፲፭