![cover image](https://wikiwandv2-19431.kxcdn.com/_next/image?url=https://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/e/eb/Papyrus_40%252C_Fr._c_-_h.jpeg/640px-Papyrus_40%252C_Fr._c_-_h.jpeg&w=640&q=50)
ወደ ሮማውያን ፮
From Wikipedia, the free encyclopedia
ወደ ሮማውያን በአዲስ ኪዳን የመጀመሪያው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶፮ - ፶፰ ዓ.ም. የጻፈው መልዕክት ነው ። ይህ ምዕራፍ ፮ ሲሆን በ፳፫ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። መልዕክቱም የሚያስረዳው ፣ ክርስቲያኖች በማመንና በመጠመቅ ለኃጢያት ሙት እደሚሆኑና መሆንም እንዳለባቸው ነው ።
Quick Facts ወደ ሮማውያን ፮, አጭር መግለጫ ...
ወደ ሮማውያን ፮ | |
---|---|
![]() | |
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ጳውሎስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | ወደ ሮማውያን |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፮ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የጳውሎስ መልዕክት |
Close
ቅዱስ ጳውሎስ ለሮማውያን መልዕክቱን የጻፈበት ምክኒያት አይሁዳውያንና ሮማውያን በሰላም አንድላይ በሮም ለብዙ ዘመን ሲኖሩ ቆይተው ክርስትና በተመሠረተበት ወቅት ፣ አይሁዳውያን ክርስቶስ እኛን ነው የመረጠን ለመንግሥቱ እናንተን አይደለም... ሲሊ ሮማውያን ደግሞ እናንተ ሰቀላችሁት እንጂ ምን አረጋቹህለት... እየተባባሉ እርስበርሳቸው ጥል ስለፈጠሩ እነሱን ለማስታረቅ ጻፈው ።
የጳውሎስ መልዕክት ወደ ሮማውያን ምዕራፍ ፮