ኤፌሶን
From Wikipedia, the free encyclopedia
ኤፌሶን (ግሪክኛ፦ Ἔφεσος /ኤፈሶስ/) በጥንታዊ ኢዮኒያ የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ሰፊ ፍርስራሽ ቦታ ነው።
Quick Facts ኤፌሶን Ἔφεσος ...
Close
በኬጥያውያን መንግሥት ዘመን፣ ከተማው አፓሳ ተብሎ የኬጥያውያን ጎረቤት በስተምዕራብ የአርዛዋ (የቀድሞ «ሉዊያ») ዋና ከተማ ነበረ። ኬጥያውያን አርዛዋን በኋላ ቢጨምሩም፣ ኤፌሶን የግሪኮች (ኬጥኛ፦ «አሐያ») ግዛት ውስጥ ሆነ።
- (ይህ ታሪክ ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)