ሰጎን
From Wikipedia, the free encyclopedia
ሰጎን (በላቲን Struthio camelus) ትውልዱ በአፍሪካ ብቻ የሆነ የማይበር ወፍ ነው። ከባዮሎጂ ቤተሰቡ (በላቲን Struthionidae) በብቸኛነት እስካሁን ምድር ላይ የሚገኝ ነው። በገጽታው አብሶ በረጃጅም ቅልጥሙና አንገቱ እንዲሁ በከፍተኛ ፍጥነት በመሮጥ ችሎታው (እስከ 65 ኪሜ/ሰከንድ) በቀላሉ መለየት የሚቻል እንስሳ ነው።
More information ?ሰጎን, የአያያዝ ደረጃ ...
?ሰጎን | ||||||||||||||
---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
ወንድ ሰጎን በኬንያ (Struthio camelus massaicus) | ||||||||||||||
ሳይንሳዊ ደረጃ መስጫ | ||||||||||||||
| ||||||||||||||
''Struthio camelus'' Carolus Linnaeus, 1758 | ||||||||||||||
ሰጎን እና የሱማሌ ሰጎን (ቢጫ) የሚገኙባቸው ቦታዎች | ||||||||||||||
see text | ||||||||||||||
Close
ሰጎን ከወፍ ዝርያዎች በሙሉ በርዝመቱ አንጋፋው ሲሆን በብዙ የአለማችን ክፍሎች በእርባታ የሚገለገሉበት እንዳሉ ይታወቃል።
ባለፈው 2006 ዓም.፣ የዓለም አቅፍ ሊቃውንት የሱማሌ ሰጎን እንደ ተለየ ዝርያ (Struthio molybdophanes) መሆኑን ዕውቀና ሰጡት።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |