ሰመራ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ሠመራ በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የአፋር ክልል ዋና ከተማ የሆነችውን አሳይታ ለመተካት አዲስ የተመሰረተች ከተማ ነች።
Quick Facts
ሰመራ | |
ሰመራ በኦክቶበር 2007 እ.ኤ.አ. | |
አገር | ኢትዮጵያ |
ክልል | አፋር ክልል |
ዞን | ዞን 1 |
ወረዳ | ሰመራ ሎግያ ከተማ መስተዳደር |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 12,625 |
Close
ሰመራ በማደግ ላይ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ከተሞች አንዱኣ ነች። ዱብቲ፣ አሳይታ እና ሎጊያ ሰመራን የሚያዋሰኑአት ከተሞች ናቸው። እንዲሁም በከተማዋ ከሚገኙ ነገሮች መካከል በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተው ሰመራ ዩኒቨርሲቲ አንዱ ነው።