ሚያዝያ ፲፯From Wikipedia, the free encyclopedia ሚያዝያ ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፰ ቀናት ይቀራሉ።
ሚያዝያ ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፰ ቀናት ይቀራሉ።