ሆሣዕና (ከተማ)
From Wikipedia, the free encyclopedia
ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ57,439 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 28,163 ወንዶችና 29,276 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
Quick Facts
ሆሣዕና | |
አገር | ኢትዮጵያ |
ክልል | ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል |
ዞን | ሀዲያ ዞን |
ከፍታ | 2,177 ሜ. |
የሕዝብ ብዛት | |
• አጠቃላይ | 75,963 |
Close
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው።
የከተማው አቀማመጥ በ7°34′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]