የሐዋርያት ሥራ ፩
ቅዱስ ሉቃስ እንደጻፈው / From Wikipedia, the free encyclopedia
የሐዋርያት ሥራ ፩ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲሆን የሚያተኩረው በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርገትና እስከ ጰራቅሊጦስ (መንፈስ ቅዱስ) መምጣት በፊት ሐዋርያት የሠሩት መንፈሳዊ ተግባራት ናቸው ። የጻፈውም ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ በማስረጃ ሙሉበሙሉ ቤተክርስቲያን የምታምነው ነው ይህም በ፳፮ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ።
Quick Facts የሐዋርያት ሥራ ፩, አጭር መግለጫ ...
የሐዋርያት ሥራ ፩ | |
---|---|
← የዮሐን.ወንጌ የሐዋ.ሥራ → | |
አጭር መግለጫ | |
ፀሐፊ | ቅዱስ ሉቃስ |
የመጽሐፍ ዐርስት | የሐዋርያት ሥራ |
የሚገኘው | በአዲስ ኪዳን ፭ኛው መጽሐፍ |
መደብ | የቤተክርስቲያን ታሪክ |
Close
የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፩